ዐድዋ
ርዕየ-አዳራሽ፤ ሃገርን ከጥፋት የመታደግ ጥሪ
፩. የወቅትዑ የኅልውና አደጋ
ጥንትዓዊትዋ፣ ታሪክዓዊትዋ እና ታላቅዒትዋ ኢትዮጵያችን፤ የ ኅልውና አደጋ ላይ ነች። ጀግናዉ እና ቅንዑ ህብረ-ማኅበረሰብዐችን — ወረራ፣ ዝርፊያ እና የ ኅልውና አደጋ ተጋርጦበት አለ። የ ኅልውና አደጋዉ ትልም የተወጠነዉ፤ ጥንት፡ በ ባዕዳን ምሆንዑ ዕሙን ነው። ባዕዳንዑ፤ ጊዜያዊ ጥቃት እና ጉዳት ከማስከተልዐቸዉ ባ’ለፈ፡ ዘላቂዕነት ባ’ለዉ መልክዑ ትልምዐቸዉን ተግባርዓዊ ማድረግ ሳይችሉ ቢቀሩም ቅሉ — ኢትዮጵያችን፡ ጥቂት የራስዋ ጠማማዎች፡ የባዕዳንዑን ትልም ፍፃሜ ላይ ሊይአደርሱላቸዉ፡ ሃገርዐችንን እና ህብረ-ማኅበረሰብዐችንን፡ የ ከፋ የ ኅልውና አደጋ ውስጥ እንድይዘፈቅዑ ምክንያት ሆነዉዐል።
፪. የውስጥ ባንዳዎች እና የስርዐትዑ ችግር
የ ኅልውና አደጋዉን ልዩ እምይአደርገዉ፤ አብልታ፣ አጠጥታ ባ’ሳደገችዐቸዉ፡ በ የውስጥ ባንዳዎች እይኧተተገበረ ያ’ለ ከ ምሆንዑም ባ’ሻገር — የ መንግሥት ሥልጣንን፣ የ-መንግሥት መዋቅርዐትን እና የ ሃገሪትዋን [የ ራስዋን] ዕሴትዖች ተቆጣጥረዉ እምይፈፅሙት የግፍ-ግፍ የምሆንዑ መራር ዕውነትዐ ነው። ትክክል። ዛሬ በስራ ላይ እይኧዋለ ያለዉ፤ በጎሳ፣ በ ቋንቋ እና በ ጎጥ ላይ የተመሠረተዉ ፌደራሊዝም፡ እንደ ሃገርም ሆነ እንደ ህብረ-ማኅበረስብ፡ ለ የተዘፈቅንበት የ ኅልውና አደጋ፡ መሠረትዓዊ ምክንያት ነው።
፫. መፍትሄዉ፦ ስር‑ነቀል ለዉጥ
መፍትሄዉ፤ ግልፅ ነው። ኢትዮጵያዊ ሕዝብዓዊ ኃይል በማደራጀት እና ሁልኧገብ ህብረ-ማኅበረሰብዓዊ እንቅስቃሴን በማቀጣጠል፡ ስር-ነቀል የ ስርዐት ለውጥ ማምጣት ብቻ ነው።
ሀ. ቅንጅት — የ ኢትዮጵያ ሕዝብን፣ የኢትዮጵያ የፖሊቲካ አደረጃጀትዖችን፣ የ ኢትዮጵያ ሙያ‑ማኅበርዐትን እና የ ኢትዮጵያ የሲቪክ ድርጅትዖችን ጥምረት ማቀናጀት።
ለ. የሽግግር መንግሥት — ኢትዮጵያዊ ሕዝብዓዊ የሽግግር መንግሥት፡ እምይፈጠርበትን ሂደት፡ በ ቁርጥኧኛዕነት እና በቅንዕነት ዛሬዉንዑ መጀመር የግድ ነው።
ሐ. ማስጠንቀቂያ — በ ትህነግ፣ በ ዖነግ እና በራስዑ በ ብልፅግና፡ እይኧተፈፀመ ያ’ለዉን፡ የለየለት ወረራ፣ የ ዕርስ-በ-ዕርስ ጦርዕነት፣ ኤትኒክ-ክሊንዚንግ፣ ኤትኖ-ሪሊጀስ ክሊንዚንግ፣ ጄኖሳይድ፣ ሃገርን የማፍረስ እና የዖሮሙማን፡ ዓይን-ያ’ወጣ የመንሰራፋት የ ተቀናጀ ዘመቻ፡ ሳይውል ሳይአድር፡ እንድይአከትም እና ሙሉ‑በ‑ሙሉ እንድይቀለበስ ማድረግ።
፬. የመጪዉ ዘመን ተስፋ
ኢትዮጵያችን፤ ኢትዮጵያዊ መንግሥትም ሆነ ኢትዮጵያዊ ህገ‑መንግሥት ይኖርዐት ዘንድም — ሃገር አፍራሽ፡ ማለትም — ተገንጣይ ድርጅትዖችን እምአይአካትት፡ ኢትዮጵያዊ ሕዝብዓዊ የ-ሽግግር መንግሥት የመፍጠር ሂደት፡ ዛሬዉንዑ ይጀመር።
የ እምእንእጠብቀዉ የሽግግር መንግሥት፦
ሀ. ዳር‑ድንበርዐችንን ያስከብር፣ ሰላም እና መረጋጋትን ያስፍን።
ለ. የ ሁሉንም ተቋምዐት ተግባርዐት፡ በ ሃላፊዕነት ይምራ።
ሐ. የ ኢትዮጵያ ሕዝብ ቆጠራ እና ተከትሎ መደረግ ያ’ለበትን ምርጫ፡ ፍትህዓዊ እና ነፃ መሆኑን ለ ማርኧጋገጥ እምይአስችሉ፡ ተቋምዓዊ ለውጥዖችን ተግባርዓዊ ያድርግ።
መ. ኢትዮጵያዊያንን በሙሉ ያ’ሳተፈ፤ አዲስ ስልጡን ህገመንግሥት ይቅረፅ። በ ቋንቋ እና በ ጎጥ ላይ የተመሠረተዉን ፌደራሊዝም፤ ሙሉ‑በ‑ሙሉ እንድይፈርስ ያ’ድርግ። በምትክዑም፤ ሕዝብ እምይመርጠዉን ያ’ስተዳደር ስርዐት እንዲዘረጋ እምይአስችል ድልዳል ያ’ካት። ሰው በሰውዕነትዑ ብቻ እምይከበርበትን፤ በ ዜጋዕነት ላይ ያ’ተኮረ እና የቡድን ጥይዐቄዎችን ያ’ገናዘበ መርህን እምይከተል፣ በ ዲሞክራሲያዊ እና ነፃ ምርጫ፡ ሃገርን የመጠበቅ እና ሕዝብን የማገልገል ዕድልዑን እምይአገኝ — ኢትዮጵያዊ ሕዝብዓዊ መንግሥት ይመሥረት።
እናም፤ ኢትዮጵያ ሰላም ታ’ግኝ።
የኅሊና ዐራጣ እና የታሪክ ተጠይዐቂነት | The Adarash Blog, March 2026
A Historical Betrayal | The Adarash Blog, March 2026