የ ዐማራ ማሕበረሰብ ጥያቄ – ፍትህዓዊ ነው!

የ ዐማራ ማሕበረሰብ ጥያቄ – ፍትህዓዊ ነው! የ አዳራሽ ጦማር | ሚያዝያ ፪ሺህ፲፭ ዓ.ም ትኩረትዐችን – በቅድሚያ፤ ሁሌም [እንዴት ናችሁ] ዕይዐልን ዕምዕንጀምርኧው፡ እንዲያው ሲቭል ለመኾን ብቻ ሳይኾን፡ ሁሌም ከ-ልብ ዕንደምናስብዐችሁ ለመግለፅ፡ አንደበት ቢኾነን በ’ሚል ጭምርም መኾኑን ነግረንዐችሁ – የ ዐማራ ማሕበረሰብ ጥያቄ – ፍትህዓዊ ነው፡ በ’ሚል ርዕስ ዙሪያ በ ማዉጠንጠን፡ አብረንዐችሁ ዕንዕቆይ አለን። ከ’ዚያም፤ አራት-ኪሎ መሽዐጊው የ ዖሮሙማ ሥራ-አስፈፃሚ ወራሪ ቡድን – ዐማራ ላይ ኢ–ፍትህዓዊ ጦርዕነት ማወጁን በተመለከተ፡ እየተፈፀሙ ላሉት አረመኔዓዊ ወንጀሎች፡ በ ቀንደኛዕነት እምይመለከታቸው […]

Read more

ወርሮበላ እና ህገ-ወጥ መንግሥት

ወርሮበላ እና ህገ-ወጥ መንግሥት የ አዳራሽ ጦማር || የካቲት ፪ሺህ፲፭ ዓ.ም ትኩረትዐችን – በቅድሚያ፤ አንዲት ሉዐልዓዊት ኢትዮጵያ፣ አንዲት የ-ኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን፣ አንድ ቅዱስ ሲኖዶስ፣ አንድ መንበር፣  አንድ ፓትርያርክ፡ እይአልን – እኛ፡ የ-ቅዱስ ሲኖዶስ አባትዖችዐችንን ቃል፡ በ-ፅኑ እንደዕምዕንዐምን እና አራት-ኪሎ መሻጊው፡ የ ዖሮሙማ ስራ አስፈፃሚ ወርሮበላ ህገ-ወጥ ቡድን፡ በ ቤተክርስቲያን’ዐችን ላይ የ-ከፈተውን ግልፅ ወረራ እና ጦርዕነት — አምርረን ዕምዕንዐወግዝ መሆንዐችንን፡ ባ’ንክሮ ዕንዕገልፃለን። በመቀጠልም፤  በ ታህሳስ እና ጥር ወርዐት፤ የ-ልደት እና የ-ጥምቀት በዐልዐትን ስንአስብ፡ ሃይማኖትዓዊ ስርዐትዖች፡ […]

Read more